#ፕሮፌሰር_የሺጌታ_ገላው በአመራር ሰልጣኞቻቸው ሽልማት ተበረከተላቸው።

16 Jun, 2025

ባሕር ዳር ኅዳር 19፣ 2017፦ በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዳይሬክተር ፕሮፌሰር የሺጌታ ገላው በኮሌጁ በሚሰጠው የአመራር ማበልፀጊያ ፕሮግራም ሁለተኛ ዙር ሰልጣኞች ሽልማት ተበረከተላቸው።

ሰልጣኞች ለፕሮፌሰሩ ሽልማቱን ያዘጋጁበት ምክኒያት እርሳቸው ቃልን በተግባር በመኖር የአመራርነት ብቃታቸውን በተግባር ስለቀየሩላቸው እንዲሁም በከፍተኛ ብቃት፣ብስለትና ጥበብ ስልጠናውን በመስጠት የተሻሉ መሪዎች እንዲሆኑ ስላደረጓቸው እንደሆነ ገልፀዋል።

ሰልጣኞች አክለውም ምንም እንኳ ፕሮፌሰሩ እያበረከቱት ላለው ጉልህ አስተዋፅዖ ምንም አይነት ሽልማት በቂ ባይሆንም ያላቸውን አክብሮት ለመግለፅ እንዳዘጋጁት ተናግረዋል።

The college Signs Memorandum of Understanding with Ethiopian Society of Orthopedics and Traumatology

16 Jun, 2025

Bahir Dar, November 8, 2024 —College of Medicine and Health Sciences (CMHS) at Bahir Dar University (BDU) signed a Memorandum of Understanding (MoU) today with the Ethiopian Society of Orthopedics and Traumatology (ESOT). The MoU aims to enhance collaboration in trauma and injury prevention, treatment, rehabilitation, and community awareness on complications related to traditional bone setting practices.