Yilkal Tadesse Desta
Yilkal Tadesse Desta |
Yilkal Tadesse Desta |
Amanuel Sisay Endeshaw |
16 Jun, 2025
ባሕር ዳር ኅዳር 19፣ 2017፦ በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዳይሬክተር ፕሮፌሰር የሺጌታ ገላው በኮሌጁ በሚሰጠው የአመራር ማበልፀጊያ ፕሮግራም ሁለተኛ ዙር ሰልጣኞች ሽልማት ተበረከተላቸው።
ሰልጣኞች ለፕሮፌሰሩ ሽልማቱን ያዘጋጁበት ምክኒያት እርሳቸው ቃልን በተግባር በመኖር የአመራርነት ብቃታቸውን በተግባር ስለቀየሩላቸው እንዲሁም በከፍተኛ ብቃት፣ብስለትና ጥበብ ስልጠናውን በመስጠት የተሻሉ መሪዎች እንዲሆኑ ስላደረጓቸው እንደሆነ ገልፀዋል።
ሰልጣኞች አክለውም ምንም እንኳ ፕሮፌሰሩ እያበረከቱት ላለው ጉልህ አስተዋፅዖ ምንም አይነት ሽልማት በቂ ባይሆንም ያላቸውን አክብሮት ለመግለፅ እንዳዘጋጁት ተናግረዋል።
16 Jun, 2025
Bahir Dar, November 8, 2024 —College of Medicine and Health Sciences (CMHS) at Bahir Dar University (BDU) signed a Memorandum of Understanding (MoU) today with the Ethiopian Society of Orthopedics and Traumatology (ESOT). The MoU aims to enhance collaboration in trauma and injury prevention, treatment, rehabilitation, and community awareness on complications related to traditional bone setting practices.
17 Jun, 2025
17 Jun, 2025