Announcement for Postgraduate Studies

Submitted by TANA on


The Institute of Land Administration (ILA) at Bahir Dar University (BDU) is pleased to announce that it will offer postgraduate studies for the 2018 E.C academic year in different academic programs. ILA invites qualified candidates who have successfully passed the National Graduate Admission Test (NGAT) to apply for admission to the following Master’s and PhD programs.

University leaders convene at Bahir Dar University

25 Oct, 2025

University Leaders Convene at Bahir Dar University to Reimagine Africa’s Role in a Changing World

University leaders convened at Bahir Dar University to reimagine Africa’s role in a changing world under the theme “Universities’ Dual Mandate in Africa: Harnessing Local Knowledge and Advancing Global Solutions,” at the opening event of the

Bahir Dar University and Amhara Regional Chamber of Commerce Sign MoU for Collaboration

24 Oct, 2025

Bahir Dar University and Amhara Regional Chamber of Commerce Sign MoU for Collaboration

Bahir Dar University's Institute of Land Administration (ILA-BDU) and the Amhara Regional Chamber of Commerce and Sectoral Associations (ARCCSA) have signed a Memorandum of Understanding (MoU) to facilitate joint work and collaboration.

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የአዲስ ገቢ ተማሪዎች የካምፓስ ድልድል

Submitted by TANA on

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የአዲስ ገቢ ተማሪዎች የካምፓስ ድልድል

ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ ተማሪዎችን ለመቀበል በቂ ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን እየገለጽን ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲያችን ስትመጡ ቀጥሎ ባሉት ግቢዎች የተመደባችሁ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

Image removed.ሰላም ግቢ የተመደባችሁ

ወንዶች ከ Aaron Abreham Mengistu እስከ

Tewodros Tsegaye Gebeyaw

ሴቶች Ababel Nigusie Engida እስከ

Etsegenet Getnet Tizazu

ጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከእስራኤል ሀገር ከመጡ ከፍተኛ የቀዶ ሕክምና ባለሙያዎች ጋር በመተባበር የሕክምና አገልግሎት እየሰጠ ነው።

23 Oct, 2025

ጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከእስራኤል ሀገር ከመጡ

Bahir Dar University Shines at the First Africa Maritime Conference

16 Oct, 2025

The inaugural Africa Maritime Conference, held under the theme "Navigating the Future of Africa’s Blue Economy," vibrantly concluded today at the Skylight Hotel in Addis Ababa.

የአዲስ ገቢ መደበኛ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች ጥሪ ማስታወቂያ

Submitted by TANA on

 

ለባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ መደበኛ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች በሙሉ

በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን፡-

1ኛ. በትምህርት ሚኒስቴር ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች፤

2ኛ. በባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም የገባችሁና ወደ Freshman Program መግቢያ የማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ፤

3ኛ. ዩኒቨርሲቲው ባወጣው የመንግስት ስኮላርሽፕ (ወጭ መጋራት ያለበት) የተመዘገባችሁ እና

4ኛ. በግላችሁ ከፍላችሁ በመደበኛው መርሃ-ግብር በመጀመሪያ ድግሪ ለመማር ያመለከታችሁ በሙሉ፡

 ስማችሁ ከ A እስክ Mengistu Asmamaw ያላችሁ የተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science) ተማሪዎች በሰላም ግቢ እንዲሁም ስማችሁ ከ Mengistu Chekole እስከ Z ያላችሁ የተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science) ተማሪዎች በፔዳ ግቢ