ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ(በድጋሜ የወጣ)
ቀን፡ 20/12/2017 ዓ.ም
ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ(በድጋሜ የወጣ)
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛ አመራር ምርጫና አሰያየምን ለመደንገግ ባወጣዉ ማሻሻያ መመሪያ ቁጥር 05/2012 መሰረት ለ Institute of Disaster Risk Management and Food Security Studies Director ቦታ በመመሪያው በወጣው መስፈርት መሰረት ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመሾም በወጣው ማሰታወቂያ በቂ አመልካች ባለመኖሩ በድጋሜ ማውጣት አሰፈልጓል፡፡
ክፍት የኃላፊነት ቦታ፡ Director of the Institute
የማወዳደሪያ መስፈርት፡-
1ኛ. የትምህርት ደረጃ፡ ሌክቸረርና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት
2ኛ. በከፍተኛ ትምህርት ተቋም፣ በኢንዱስትሪ፣ በምርምር ተቋማትወይም መሰል ተልዕኮ ባላቸው ተ ቋማት በልዩ ልዩ ኃላፊነት ዕርከን ያገለገለ/ችና ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረከተ/ች፤