ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በአማራ ክልል የመስኖ ልማት ስራዎችን በአግባቡ ለማስተዳደር የሚያስችል ዲጂታል ስርዓት ይፋ አደረገ

06 Sep, 2025

 ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በአማራ ክልል የመስኖ ልማት ስራዎችን በአግባቡ ለማስተዳደር የሚያስችል ዲጂታል ስርዓት ይፋ አደረገ፡፡
ዩኒቨርሲቲው ከክልሉ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ልማት ቢሮ ጋር በመተባበር ያዘጋጀውን የመስኖ ሥራዎች ዲጂታል ስርዓት በተመለከተ አውደ ጥናት አካሂዷል።
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት መንገሻ አየነ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ የዲጂታል ስርዓቱ በሀገር አቀፍ ደረጃ ዘመናዊ የመስኖ አስተዳደር ሥርዓትን የሚያስተዋውቅ ነው።
የመስኖ ግድቦች ደህንነት መረጃ ለማግኘት፣ የማምረት አቅማቸውን ለማወቅ፣ በመስኖ የመልማት አቅም ያላቸውን አካባቢዎች ለማሳየትና ተያያዥ ሥራዎችን ለማመላከት ያስችላልም ነው ያሉት፡፡
የክልሉ መስኖና ቆላማ አካባቢዎች ልማት ቢሮ ኃላፊ ዳኝነት ፈንታ (ዶ/ር) በበኩላቸው፥ የዲጂታል ስርዓቱ በትክክለኛ መረጃ ላይ ተመስርቶ ውስን የሆነውን የውሃ ሃብት በአግባቡ ለመጠቀም ያስችላል ብለዋል።

ለህፃናት የብስክሌት ስልጠና በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ

04 Sep, 2025

 

 

Huge Congratulations

02 Sep, 2025

(September 2025): Nile Executive Leadership Academy at Bahir Dar University Offers Advanced Leadership Training to the esteemed executive members of the Ethiopian Society of Orthopedics and Traumatology (ESOT).
This pioneering program, designed in a blended format , employed live virtual dialogues, using an advanced learning management system, and immersive in-person workshops. Such a format not only provided flexibility but also cultivated the space for profound reflection and learning.

Exciting Update: Bahir Dar University's TOEFL iBT Test Center Achieves Milestone with Six Successful Exam Sessions!

01 Sep, 2025

Exciting Update: Bahir Dar University's TOEFL iBT Test Center Achieves Milestone with Six Successful Exam Sessions!  Bahir Dar University (BDU) is thrilled to announce the triumphant completion of six TOEFL iBT exam sessions at our state-of-the-art BDU Test Center! Building on our inaugural session, this remarkable achievement highlights BDU's unwavering dedication to empowering students, professionals, and lifelong learners with top-tier, internationally recognized testing opportunities right here in Ethiopia.

Bahir Dar University – Institute of Land Administration (BDU-ILA) has received equipment

Gish Abay

30 Aug, 2025

Bahir Dar University – Institute of Land Administration (BDU-ILA) has received UAVs, digital teaching tools (including OWL Labs meeting equipment), a server, and other educational and research resources from BOKU University and the Technical University of Vienna (TU Wien) in Austria. 
These contributions were made through two collaborative projects: the Land Information for Land Management (Li4LaM) project, funded by the ERASMUS+ program, and the Edu4GEO2 project, funded by the Austrian Agency for Education and Internationalization (OeAD). 

ማስታወቂያ

Submitted by TANA on

ማስታወቂያ

በ 2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ እንዲደረግላችሁ የምትፈልጉ ተመሳሳይ ጾታ መንትዮች፣ የሚያጠቡ እናቶች እንዲሁም የተለያዩ የጤና ዕክል ያለባቸው ተማሪዎች የ 2017 ዓ.ም 12ኛ መልቀቂያ ፈተና ውጤት እስኪገለጽ ድረስ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እያደረጋችሁ እንድትጠባበቁ እናሳስባለን።

የሚያስፈልጉ ሰነዶች

1. ለተመሳሳይ ጾታ መንትያ አመልካቾች

1.1. የሁለቱም አመልካቾች የልደት ካርድ

1.2. ከሚማሩበት ትምህርት ቤት የድጋፍ ደብዳቤ

2. የሚያጠቡ እናት አመልካቾች

2.1. ስድስት (6) ወር ያልሞላው የህጻኑ/ኗ የክትባት ካርድ

2.2. ከተማሩበት ትምህርት ቤት የድጋፍ ደብዳቤ

3. የተለያዩ የጤና ዕክል ያለባቸው አመልካቾች

3.1. ከመንግስት ሆስፒታሎች የቦርድ ወሳኔ የተሰጠበት የህክምና የምስክር ወረቀት

ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ(በድጋሜ የወጣ)

Submitted by TANA on

ቀን፡ 20/12/2017 ዓ.ም

ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ(በድጋሜ የወጣ)

ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛ አመራር ምርጫና አሰያየምን ለመደንገግ ባወጣዉ ማሻሻያ መመሪያ ቁጥር 05/2012 መሰረት ለ College of Business and Economics Research and Community Service ም/ዲን ቦታ በመመሪያው በወጣው መስፈርት መሰረት ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመሾም በወጣው ማሰታወቂያ በቂ አመልካች ባለመኖሩ በድጋሜ ማውጣት አሰፈልጓል፡፡

ክፍት የኃላፊነት ቦታ፡ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ዲን

የማወዳደሪያ መስፈርት፡-

1ኛ. የትምህርት ደረጃ፡ ሌክቸረርና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት

2ኛ. በከፍተኛ ትምህርት ተቋም፣ በኢንዱስትሪ፣ በምርምር ተቋማትወይም መሰል ተልዕኮ ባላቸው ተ ቋማት በልዩ ልዩ ኃላፊነት ዕርከን ያገለገለ/ችና ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረከተ/ች፤

ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ(በድጋሜ የወጣ)

Submitted by TANA on

ቀን፡ 20/12/2017 ዓ.ም

ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ(በድጋሜ የወጣ)

ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛ አመራር ምርጫና አሰያየምን ለመደንገግ ባወጣዉ ማሻሻያ መመሪያ ቁጥር 05/2012 መሰረት ለ Institute of Disaster Risk Management and Food Security Studies Director ቦታ በመመሪያው በወጣው መስፈርት መሰረት ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመሾም በወጣው ማሰታወቂያ በቂ አመልካች ባለመኖሩ በድጋሜ ማውጣት አሰፈልጓል፡፡

ክፍት የኃላፊነት ቦታ፡ Director of the Institute

የማወዳደሪያ መስፈርት፡-

1ኛ. የትምህርት ደረጃ፡ ሌክቸረርና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት

2ኛ. በከፍተኛ ትምህርት ተቋም፣ በኢንዱስትሪ፣ በምርምር ተቋማትወይም መሰል ተልዕኮ ባላቸው ተ ቋማት በልዩ ልዩ ኃላፊነት ዕርከን ያገለገለ/ችና ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረከተ/ች፤