ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ሴቶች የልብስ ዲዛይን እና ስፌት ስልጠና እየተሰጠ ነው

Selam Campus

02 Dec, 2025

በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቴክስታይል እና ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በአፓራል ፋካሊቲ ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ እና ከህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሴቶች ህፃናት እና ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ ለመጡ ዝቅተኛ ደመወዝ ተከፋይ 20 ሴት ሠራተኞች ለሦስት ወራት የሚቆይ የልብስ ዲዛይን እና ስፌት ስልጠና እየተሰጠ ነው፡፡

Call for Paper

Selam Campus

22 Nov, 2025

2nd National Conference on Sustainable Fashion (SF-2026) January 31,2026, Bahir Dar University, Bahir Dar, Ethiopia.