
የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሽኔ የቢዝነስ ኢንኩቤሽን እና ቴክኖ-ኢንተርፕረነርሺፕ ማዕከልን ጎበኙ
Poly Campus
23 Jun, 2025
Event Content
የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሽኔ የቢዝነስ ኢንኩቤሽን እና ቴክኖ-ኢንተርፕረነርሺፕ ማዕከልን ጎበኙ
[June 23, 2025 Bahir Dar, ISC/BiT]
*******************************
(ሰኔ 16/ 2017 ዓ.ም ISC/BiT) የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሽኔ እና የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ዳይሬክተር ፕሮፌሰር ተከተል ዮሃንስ በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በመገኘት በቢዝነስ ኢንኩቤሽን እና ቴክኖ-ኢንተርፕረነርሺፕ ማዕከል እየተሰሩ ያሉ የፈጠራ ስራዎችን ጎበኙ፡፡ በጉብኝት መርሃ-ግብሩ ላይ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር መንገሻ አየነ እና ኢንስቲትዩቱ ከፍተኛ አመራሮችም አብረው ተገኝተዋል፡፡
Information and Strategic Communication Directorate
Facebook፡-- https://www.facebook.com/bitpoly
Telegram፡- https://t.me/bitpoly
Website፡- https://www.bdu.edu.et/bit
Twitter: - https://twitter.com/BiT_BDU
LinkedIn: - https://www.linkedin.com/company/bitpoly/







