በሲኒማ እና ቴአትር ጥበባት

ለባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ

 

ባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የመጀመሪያ አመት ትምህርታችሁን አጠናቃችሁ ዲፓርትመንት   ለመምረጥ በዝግጅት ላይየምትገኙ ተማሪዎች በሲኒማ እና ቴአትር ጥበባት መርሀ ግብር  (Cinema and Theatre Arts Program) ለመማር ፍላጎት ያላችሁ ተማሪዎች እስከ 29/06/2014 መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን፡-

መጋቢት 01/7/2014 ዓ.ም ጥዋት 3:00 ፔዳ ግቢ ኦዲትሪየም አዳራሽ የመግቢያ የሙከራ ፈተና ስለሚሰጥበተጠቀሰው ቀንና ቦታ በመገኘት መግቢያ ፈተናውን እንድትወስዱ እንገልፃለን፡፡  

መመዝገቢያ ቦታ:- ጆርናሊስም እና ስነ ተግባቦት ዲፓርትመንት ቢሮ እና በአካል መመዝገብ ለማትችሉ ከዚህ በታችበሚገኘዉ ሊንክ በኦንላይን (online) መመዝገብ እንደምትችሉ  እናሳስባለን:: 

ለመመዝገብ ሊንኩን ይጫኑ

https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSedN1H6dvcwVWX9Y0i6ivzSB2w7WjoH6b02MTp5f_poGsnoig/viewform?usp=sf_link