Bahir Dar University Maritime Academy Graduates 27 Female Sailors for the First Time
26 Feb, 2026
Bahir Dar University Maritime Academy Graduates 27 Female Sailors for the First Time
26 Feb, 2026
Bahir Dar University Maritime Academy Graduates 27 Female Sailors for the First Time
February 25, 2026, BDU
The Ethiopian Maritime Training Institute (EMTI), Bahir Dar University held a graduation ceremony of 224 Electro Technical Officers (ETO 26) who are from 33 universities around the country and 3 beyond on the 25th of February 2026. The graduates trained in electrical, electronic and control engineering, maintenance and repair, ship operation control and care for people on board, instrumentation & Automation at the operational level.
ለመውጫ ፈተና ተፈታኞች በሙሉ:- የፈተና መርሀ ግብሩን በአንድ ቀን ማሸጋሸግ
ቀን፡17/2018 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለመውጫ ፈተና ተፈታኞች በሙሉ
የቅድመ ምረቃ ትምህርት መውጫ ፈተና (Exit exam) ከየካቲት 17/2018 ዓ.ም መሰጠት መጀመሩ ይታወቃል፡፡ ሆኖም በሀይል መቆራረጥ ችግር ምክንያት በዋናው ዳታ ማዕከል ላይ ችግር በመፈጠሩ አስተካክሎ እንደገና ለማስጀመር የተደረገው ጥረት ውጤት ያመጣ ቢሆንም የፈተና መርሀ ግብሩን ያዛባ ስለሆነ ሙሉ ፕሮግራሙን በአንድ ቀን ማሸጋሸግ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል፡፡ ስለሆነም የካቲት 17/2018 ዓ.ም ሊሰጥ የታቀደው ፈተና ወደ የካቲት 18/2018 ዓ.ም የተሸጋሸገ ስለሆነ በተመሳሳይ እያንዳንዱ ፈተና ወደ ቀጣይ ቀን ስለተሸጋሸገ በመርሀ ግብሩ መሰረት ተፈታኞች በየተመደቡበት ግቢ ይህን አውቀው እንዲገኙና እንዲፈተኑ ስልን እናሳውቃለን፡፡
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ድርጅት