
ለጸጥታና ደህንነት ሰራተኞችና ለፕሮክተሮች ስልጠና ተሰጠ
Campus Name
17 Mar, 2025
ለጸጥታና ደህንነት ሰራተኞችና ለፕሮክተሮች ስልጠና ተሰጠ
የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የስልጠና ዳይሬክቶሬት ከዩኒቨርሲቲዉ ጸጥታና ደህንነት ዳይሬክቶሬትና ተማሪዎች አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር 80 ለሚሆኑ የጸጥታ ሰራተኞችና ፕሮክተሮች ከቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ከመጡ አሰልጣኞች አማካኝነት በደንበኞች አያያዝ ዙርያ አሁን እየተሰራ ካለዉ ነባራዊ ሁኔታና ቀጣይ በምን መልኩ ደንበኛን ማገልግል እንዳለባቸዉ በባለሙያዎች ከ4—7/10/2011 ለ4 ቀን በሁለት ዙር ስልጠና ተሰጧቸዋል፡፡ሰልጣኞችም ከሰልጠናዉ በቂ ዕዉቀት እንዳገኙና ቀጣይም ከዚህ በተሸለ መንገድ በሰለጠንነዉ አግባብ ደንበኞችን እንደምናረካ እርግጠኞች ነን በማለት አስተያየታቸዉን በመስጠት ስልጠናዉ ተጠናቋል፡፡