You are here

ለ3ኛ (PhD)ና ለ2ኛ ዲግሪ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

                                                                                                                                         ነሐሴ 14 ቀን 2013 ዓ.ም

                                                ለ3ኛ (PhD)ና ለ2ኛ ዲግሪ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

የባህር ዳር ዩኒቨርስቲ በ2014 የትምህርት ዘመን በመደበኛና በተከታታይ ፕሮግራሞች የሁለተኛና የሶስተኛ ዲግሪ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም በመደበኛ (Regular) የ2ኛና የ3ኛ ዲግሪ በተከታታይ (Extension) የ2ኛ ዲግሪ መማር የምትፈልጉ አመልካቾች ከነሐሴ 15 ቀን 2013 እስከ መስከረም 15 ቀን 2014 ዓ/ም ድረስ ባለው ጊዜ በድረ ገጽ https://www.bdu.edu.et/graduatapp/ የምታመለክቱባቸውን የትምህርት መስኮች ዝርዝር በመመልከት በየትምህርት ክፍሎች ሬጅስትራር በዚሁ ድረ ገጽ (online) ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እያስታወቅን ማመልከቻ ቅጾች ከዩንቨርስቲው ሬጅስትራር ደረ-ገጽ https://bdu.edu.et/registrar/  ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ማሳሰቢያ

  1. የመግቢያ ፈተና ቀን መስከረም 18 ይሰጣል
  2. ሬጅስትሬሽን ጥቅምት 15-16 ይሆናል
  3. ኦፊሻል ትራንስክርቢት ጥቅምት 14 ቀን 2014 በፊት መድረስ አለበት
  4. ከዚህ ማስታወቂያ በኋላ የሚመረቁ (prospective graduates) በመጨረሻው ግሬድ ሪፖርት ማመልከት ይችላሉ ሆኖም በምዝገባ ወቅት ኦፊሻሉን ጨምሮ የተሟላ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው 

Contact

 

 Main Registrar Office 

Tel:   0582205934

 

Institutes

Website Design and Developed by LTTU,ICT Copyright © 2019- Bahir Dar University