ጥር 03 ቀን 2016 ዓ.ም
ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2016 የትምህርት ዘመን በግል ከፍለው ወይም በመስሪያ ቤታቸው ስፖንሰር አድራጊነት ከፍለው መማር ለሚፈልጉ
1ኛ በመደበኛው መርሃ ግብር የ2ኛ ዲግሪ እና የ3ኛ ዲግሪ አመልካቾችን፤
2ኛ በማታው መርሃ ግብር የመጀመሪያ ዲግሪ፤ የ2ኛ ዲግሪ አና የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም አመልካቾችን፤
3ኛ በርቀት መርሃ ግብር የመጀመሪያ ዲግሪ እና PGDT ፕሮግራም አመልካቾችን፤
ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጥር 19 ቀን 2016 ዓ/ም ድረስ ለርቀት ፕሮግራም አመልካቾች በርቀት ማዕከላት፤ ለመደበኛና የማታ ፕሮግራም አመልካቾች ደግሞ ትምህርቱ በሚሰጥበት የአካዳሚክ ክፍል ሬጅስትራር ጽ/ቤት ማመልከት የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ለምዝገባ መሟላት የሚገባቸው፤
ማሳሰቢያ፤
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
ሬጅስትራርና አልሙናይ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት
Main Registrar Office
Tel: 0582205934
Website Design and Developed by LTTU,ICT Copyright © 2019- Bahir Dar University