ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ርቀትና ተከታታይ ትምህርት ፕሮግራም የአዲስ ተማሪዎች ቅበላ መስፈርት


ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ርቀትና ተከታታይ ትምህርት ፕሮግራም

የአዲስ ተማሪዎች ቅበላ መስፈርት

እዉቅና ባላቸዉ ፕሮግራሞች የት/ት ሚኒስቴርን እና የዩኒቨርስቲዉን የቅበላ መስፈርቶች/መመሪያዎች በተከተለ መልኩ የተማሪዎች ቅበላ ተደርጎ ጥራት ያለዉ ትምህርት ይሰጣል፡፡


አጠቃላይ መመሪያዎች፡-

    ለቅድመ ምረቃ

          የብቃት ሰርተፊኬት ለሚያስፈልጋቸው የትምህርት ክፍሎች የብቃት ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሉ

          የብቃት ሰርተፊኬት ለማያስፈልጋቸው  2 ዓመት የሥራልምድ

          በቀድሞው 12 ክፍል መመዝገብ አይቻልም

   ለድህረምረቃ

          የመጀመሪያ ዲግሪ ኦርጂናል ማስረጃና ሁለት ፎቶኮፒ

          ኦፊሺያል ትራንስክርቢት ከምዝገባ በፊት ቀድሞ መድረስ አለበት፡፡


ማሳሰቢያ

የት/ት ፕሮግራሞችን እና መግቢያ መስፈርቶችን በተመለከተ ማንኛዉም ጥያቄ ካለዎት የተከታታይ እና ርቀት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ሰራተኞችን እንዲሁም የዩኒቨርስቲዉን ሬጅስትራር ባለሞያዎች ያማክሩ፡፡