Latest News

Pages

Wednesday, November 6, 2019 - 02:30
Bahir Dar University

ኦርጅናል እንዲሰራላችሁ በ37ኛው ዙር ላመለከታችሁ አመልካቾች በሙሉ

ኦርጅናል እንዲሰራላችሁ በ37ኛው ዙር ላመለከታችሁ አመልካቾች በሙሉ ኦርጅናሉ የደረሰ በመሆኑ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን::

No. Name F.Name G.F.Name
1 ABDULKADIR SHAMIL YASIN
2 ABEBE ABRHA ALENE
3 ABEJE KINDE BEKELE

ለ2016 ዓ/ም አጋማሽ ዓመት መውጫ ፈተና ለመውሰድ ለተመዘገባችሁ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ

                                                                                                                                             ጥር 25 ቀን 2016 ዓ.ም

 

         ለ2016 ዓ/ም አጋማሽ ዓመት መውጫ ፈተና ለመውሰድ ለተመዘገባችሁ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ

 

በ2016 ዓ/ም አጋማሽ ዓመት (ከየካቲት 6 – 9 ቀን 2016 ዓ/ም) ለሚሰጠው የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ለመውሰድ የተመዘገባችሁ የባሕር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች፤

1ኛ የመደበኛ፤ የማታና የክረምት ተማሪዎች ከምትማሩበት አካዳሚክ ክፍል ሬጅስትራር እንዲሁም የርቀት ተማሪዎች ደግሞ ከርቀት ማዕከላት User Name & Password ከጥር 27 ቀን 2016 ዓ/ም ጀምሮ እንድትወስዱ፤

ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

                                                                                                                                                ጥር 03 ቀን 2016 ዓ.ም

                                                                   ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2016 የትምህርት ዘመን በግል ከፍለው ወይም በመስሪያ ቤታቸው ስፖንሰር አድራጊነት ከፍለው መማር ለሚፈልጉ

1ኛ በመደበኛው መርሃ ግብር የ2ኛ ዲግሪ እና የ3ኛ ዲግሪ አመልካቾችን፤

2ኛ በማታው መርሃ ግብር የመጀመሪያ ዲግሪ፤ የ2ኛ ዲግሪ አና የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም አመልካቾችን፤

Pages

Contact

 

 Main Registrar Office 

Tel:   0582205934

 

Institutes

Website Design and Developed by LTTU,ICT Copyright © 2019- Bahir Dar University