RESEARCH INTEREST
Ethiopian folklore, inter cultural diplomacy, cultural intelligence and multicultural issues of Ethiopia, culture and social justice, cultural and religious syncretism, culture and peace building, applied folklore and development, promotion and documentation of Ethiopian oral, material and spiritual folklores.
CORRESPONDENCE ADDRESS
Department of Folklore Studies (Cultural Studies) Humanities Faculty, Bahir Dar University
Bahir Dar, Ethiopia
E-mail- Solomontesh12@gmail.com Mobile: +251911784925
EDUCATION
Ph.D. Folklore, Addis Ababa University, Department of Amharic Language, Literature and Folklore, Ph.D. Dissertation Tittle: ‹‹በባሌ ዞን ድሬ ሼኽ ሁሴን መካነ ቅርስ የ‹ሙዳ› ስርዓተከበራ እና መንፈሳዊ ጉዞ፡፡›› 2018.
M.A. Ethiopian Literature and Folklore, Addis Ababa University, Department of Amharic Language, Literature and Folklore, M.A Thesis Tittle: ‹‹ባህላዊ የግጭት አፈታት ስርዓት በስሬ ወረዳ ኦሮሞዎች እና አማራዎች፤ ንጽጽራዊ ጥናት፡፡››2010.
BED. Amharic Language and Literature, Bahir Dar University, Department of Amharic Language and Literature. 2006.
PROFESSIONAL EXPERIENCE
Assistance Professor, Bahir Dar University Humanities Faculty, Department of Folklore (Cultural Studies), from, 2018.
Lecturer, Bahird Dar University Humanities Faculty, Department of Folklore (Cultural Studies), 2011-2018.
Lecturer, Arba Minch University Social Science and Humanities Faculty, Department of Ethiopian Language and Literature, 2011.
Offered courses at Bahir Dar University, Department of Folklore (Cultural Studies), Bahir Dar, from, 2011.
Offered courses at Araba Minch University, Department of Ethiopian Language and Literature, Arba Minch, 2011.
Served as Department Head at Bahir Dar University, Department of Folklore, Bahir Dar, 2012-2013.
Served as Course Chair Person at Bahir Dar University, Department of Folklore, Bahir Dar, 2012- 2020.
Taught Amharic Language at Asco Senior Secondary School, Addis Ababa, 2008-2010.
Taught Amharic Language at Ayer Tena Senior Secondary School, Addis Ababa,2006- 2007.
PUBLICATIONS
- PUBLICATION: Book
‹‹ፎክሎር፤ ምንነቱና የጥናቱ የትኩረት አቅጣጫ››ፋርኢስት ትሬዲንግ ማተሚያ ቤት፡፡ 2007 ዓ.ም.
- PUBLICATIONS: Articles on Academic Journals
‹‹የአሹራ ስርዓተከበራ፤ በድሬ ሼኽ ሁሴን መካነ ቅርስ፡፡›› on Ethiopian Journal of Language, Culture and Communication, Vol 10.No.1, Bahir Dar University, 2025.
‹‹የመልክዓምድር እሳቤ እና አዕምሯዊ ውክልና፤ በድሬ ሼኽ ሁሴን መካነ ቅርስ፡፡›› on Journal of Ethiopian Studies. Vol.53, Institute of Ethiopian Studies, Addis Ababa University, 2020.
‹‹በጥምቀት በዓል ላይ የተከሰቱ አበይት ሁነቶች እና የዘመን መንፈስ፤ በአዲስ አበባ፤ ጃን ሜዳ (ከ1917 ዓ.ም እስከ 1966 ዓ.ም)›› on Journal of Ethiopian Studies. Institute of Ethiopian Studies, Addis Ababa University. (I receive acceptance letter from the Journal chief editor for publication)
‹‹የሙዳ ስርዓተከበራ ክወና እና ትዕምርታዊ ውክልና፤ በድሬ ሼኽ ሁሴን መካነ ቅርስ፡፡››
on Ethiopian Journal of Language, Culture and Communication, Vol 6.No.1, Bahir Dar University, 2021.
‹‹በ‹‹ታሪክን በቅኔ›› መጽሐፍ ላይ የቀረበ አጭር ዳሰሳ፡፡›› on Ethiopian Journal of Language, Culture and Communication, Vol 7.No.2, Bahir Dar University, 2021.
“ባህላዊ የግጭት አፈታት ስርዓት በስሬ- ኦሮሞዎች” on ZENA_LISSAN, Journal of Academy of Ethiopian Languages and Cultures, Vol XXV, Addis Ababa University, 2016.
“የግድያ ግጭት ባህላዊ አፈታት በስሬ- ኦሮሞዎችና አማራዎች- ንጽጽራዊ ጥናት”
on Proceeding Humanity Faculty Journal, Vol 1, Bahir Dar University, 2014.
PUBLICATIONS: Articles on Magazines
‹‹በሽምግልና ባህላችን ላይ የተጋረጡ ተግዳሮቶች››፤ ታዛ መጽሔት፣ ቅጽ 04 ቁጥር 39፣ ህዳር፣ 2013 ዓ.ም፡፡
‹‹የጥምቀት በዓል አከባበር ከአይህዳ እስከ ጃንሜዳ (ከ34 ዓ.ም -1966 ዓ.ም)››፤ ታዛ መጽሔት፣ ቅጽ 04 ቁጥር 41፣ የካቲት 2013 ዓ.ም፡፡
‹‹ሞራ፤ የኮንሶዎች ልዩ ስፍራ››፤ ታዛ መጽሔት፣ ቅጽ 03 ቁጥር 30፣ መጋቢት፣ 2012 ዓ.ም፡፡
‹‹ሁለት ተጻራሪ የባህል ገጽታዎች፤ በፋሽስት ጣሊያን ወረራ ወቅት››፤ታዛ መጽሔት፣ ቅጽ 03 ቁጥር 32፣ ግንቦት፣ 2012 ዓ.ም፡፡
‹‹ሀገር በቀል መድኃኒት እና ወረርሽኝ››፤ ታዛ መጽሔት፣ ቅጽ 03 ቁጥር 31፣ ሚያዝያ፣ 2012 ዓ.ም፡፡
‹‹ኡሌ››፤ ታዛ መጽሔት፣ ቅጽ 03 ቁጥር 34፣ ሰኔ፣ 2012 ዓ.ም፡፡
‹‹ባሮ››፤ ታዛ መጽሔት፣ ቅጽ 03 ቁጥር 36፣ ነሐሴ፣ 2012 ዓ.ም፡፡
‹‹ጣፋጭ ወግ ከእማሆይ ዓለምፈንቴ ይግዛው ጋር››፤ ጥበበ አባይ፣ የባህር ዳር ዩኒቨርስቲ የምረቃ መጽሔት፣ ልዩ ዕትም፣ ነሐሴ 2012 ዓ.ም፡፡
PUBLICATIONS: Articles on News papers
‹‹ግጭት እና ባህላዊ የእርቅ እሴቶቻችን››፣ ኢትዮጲስ ጋዜጣ፣ 1ኛ ዓመት፣ ቁጥር 012፣ ህዳር፣ 2011 ዓ.ም፡፡
‹‹የሀገር ሽምግልና ባህላችን ገጽታ››፣ ኢትዮጲስ ጋዜጣ፤ 1ኛ ዓመት፣ ቁጥር 017፣ ታህሳስ፣ 2011 ዓ.ም፡፡
‹‹ሞራ››፣ ናይል ጋዜጣ፣ 2ኛ ዓመት፣ ቁጥር 11፣ ታህሳስ፣ 2005 ዓ.ም፡፡
‹‹እናት አባት ቢሞት በሀገር ይለቀሳል፣ ሀገር የሞተ እንደው መዴት ይደረሳል?››፤ ናይል ጋዜጣ፣ 2ኛ ዓመት፣ ቁጥር 15፣ መጋቢት፣ 2005 ዓ.ም፡፡
GRAND RESEARCH PROJECT
Principal and Project Office, on grand research project with Tittle,
<<Restoration and Conservation of Ge’ez Manuscripts in War-Affected North Gondor and North and South Wollo Zonal Districts>> Small Grant Project funded by British Council, Cultural Protection Fund, British.
Principal on grand research project with Tittle, <<በአማራ ክልል የዞን ከተማዎች ስር የሚገኙ አማተር የቴአትር ክበባት እድገት፣ ተግዳሮቶች፣ ተስፋዎች እና ባህልን በመጠበቅና ማስተዋወቅ ረገድ ያላቸው ሚና›› በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሂውማኒቲስ ፋከልቲ የገንዘብ ድጋፍ እየተሰራ የሚገኝ የሜጋ ምርምር ፕሮጀክት
Principal on grand research project with Tittle, ‹‹የ"ረሚኔሰንስ" (Reminiscence) ቴአትር ትግበራ፣ በተመረጡ የአማራ ክልል ከተሞች በሚገኙ የሜቄዶኒያ የአረጋውያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከላት›› በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሂውማኒቲስ ፋከልቲ የገንዘብ ድጋፍ እየተሰራ የሚገኝ የሜጋ ምርምር ፕሮጀክት
CONFRENCE PAPER PRESENTED
‹‹ኡሌ፤ መንፈሳዊ ሙዚቃ ከዋኞች በድሬ ሼኽ ሁሴን መካነ ቅርስ›› paper presented on
the 21st International Conference of Ethiopian Studies, Institute of Ethiopian Studies, Addis Ababa University. September 28- October 01, 2022.
‹‹በባህላዊ የሽምግልና ስርዓታችን ላይ የተጋረጡ ተግዳሮቶችና የመፍትሄ ሀሳቦች›› paper
presented on the 8th International Conference on Language, Culture and Communication, organized by the Faculty of Humanities, Bahir Dar University, on the 14th of April, 2022.
‹‹ቅርስ፣ የቦታ እሳቤ እና አዕምሯዊ ውክልና፣ በድሬ ሼኽ ሁሴን መካነ ቅርስ›› paper presented on the 7th International Conference on Language, Culture and Communication, organized by the Faculty of Humanities, Bahir Dar University, on the 11th and 12th of March, 2020.
‹‹የቃለ ታሪክ አሰባሰብና አሰናነድ ስነ-ዘዴዎች››paper presented on the Conference on Documenting Oral History, organized by Bahir Dar University Department of Geez Language and Literature and Ethiopian National Archive and Library Agency, Bahir Dar University, on the 17th November, 2022.
‹‹የፎክሎር ጥናት በኢትዮጵያ፣ ተግዳሮቶችና መፍትሄው››paper presented on the 2nd Department research forum organized by the Department of Oromo Folklore and Literature, CSSH, held on June 21, 2018, Jimma University.
‹‹ፎክሎር፣ ልማት እና አብርሆት፣ የእሳቤ ትስስርና አተገባበር›› paper presented on the 2nd National Conference on Culture, Language and Literature, organized by Department of Ethiopian Language(s) and Literature-Amharic, held on April 21- 22, 2017, Mekele University.
“ባህላዊ የግጭት አፈታት በስሬ-ኦሮሞዎችና አማራዎች- ንጽጽራዊ ጥናት” paper presented on the 1st National Conference on Cultural Diversity and Heritage Management in Ethiopia, organized by Arba Minch University from June 15-16, 2012, Arba Minch University.
“የግድያ ግጭት ባህላዊ አፈታት በስሬ-ኦሮሞዎችና አማራዎች- ንጽጽራዊ ጥናት” በባህር ዳር ዩኒቨርስቲ፣ ሂዩማኒቲስ ፋኩልቲ፣ ለአማርኛ ቋንቋና ባህል ዘርፎች 1ኛ አገር አቀፍ አውደ ጥናት ላይ የቀረበ ጥናታዊ ጽሑፍ፣ ከመጋቢት 11-12፣
2005 ዓ.ም የተካሄደ አውደ ጥናት፣ ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ፡፡
‹‹ባህል እና ልማት ያላቸው ትስስርና በሌሎች የዓለም ሀገራት ያለው ተመክሮ›› በባህር ዳር ዩኒቨርስቲ፣ ሂዩማኒቲስ ፋኩልቲ፣ የፎክሎር (የባህል ጥናት) ትምህርት ክፍል የተዘጋጀ 1ኛው አገር አቀፍ የባለሙያዎች የውይይት
መድረክ ላይ የቀረበ ጥናታዊ ጽሑፍ፣ ከታህሳስ 5-6፣ 2005 ዓ.ም የተካሄደ አውደ ጥናት፣ ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ፡፡
‹‹ባህል፣ ለሁለንተናዊ የሀገር ልማት››፤ በአማራ ብ/ክ/መ የባህል፣ ቱሪዝምና ፓርኮች ልማት ቢሮ ከባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር ባዘጋጀው ክልል አቀፍ 9ኛው የባህል ትርኢቶችና የዕደ ጥበባት ምርቶች ፊስቲቫል ላይ የቀረበ የመወያያ ጽሑፍ፤ ከሰኔ 5-9/2004 ዓ.ም የተካሄደ የባህል ሲምፖዚየም፡፡
“በዓባይ ወንዝ ላይ የሚነገሩ ስነቃሎችና በወንዙ ላይ የሚከወኑ እምነቶች›› የባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ባዘጋጀው የህዳሴ ግድብ ጉብኝት በግድቡ ሥፍራ በተዘጋጀው የፓናል ውይይት ላይ የቀረበ ጥናታዊ ጽሑፍ፣ ከጥር 27-30፣ 2004 ዓ.ም የተካሄደ ጉብኝት፡፡
COMMITTEE MEMBERSHIP
Associate Editor of the Journal of Ethiopian Language, Cultures and Communication, Humanities Faculty, Bahir Dar University.
Researcher of the Natural History Museum of Bahir Dar University.
Member of the Teacher Discipline Committee, Humanities Faculty, Bahir Dar University.
- PROFESSIONAL CONTRIBUTIONS
- PUBLIC DISCOURSES
‹‹የኃይማኖት ጽንፈኝነት እሳቤ፣ መገለጫዎቹና የመፍትሄ ሐሳቦች›› በሚል ርዕስ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በሚዘጋጀው አዲስ ወግ ፕሮግራም ላይ የቀረበ ዲስኩር፤ ሰኔ 9፣ 2014 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፡፡
‹‹Traditional Governance Structure and their Relevance in Modern Africa: in the Case of Ethiopian Context››. Public Speech on African Traditional Leaders Forum, Organized by African Celebration, Economic Commission for Africa (ECA). November, 7, 2024, Addis Ababa.
‹‹ባህላዊ የግጭት መፍቻ እሴቶችን የማጠናከሪያ ስልቶች›› በሚል ርዕስ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በሚዘጋጀው የዛሬይቱ ኢትዮጵያ ፕሮግራም ላይ የቀረበ ዲስኩር፤ መስከረም 23፣ 2017 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፡፡
‹‹ስንዋደድ›› በሚል ርዕስ በብሔራዊ ትያትር አዳራሽ በምስክር ጌታነው ማስታወቂያ ድርጅት በተዘጋጀ ፕሮግራም ላይ የቀረበ ዲስኩር፤ ጥር 20፣ 2011 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፡፡
‹‹ፎክሎር እና ስነጽሑፍ፡- ለባህል ተሻጋሪነት ዲያሎግ ያላቸው አበርክቶ›› በሚል ርዕስ በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት እና በዲላ ዩኒቨርሲቲ በተዘጋጀው የንባብ ባህል ለትምህርት ጥራት ፕሮግራም ላይ የቀረበ ዲስኩር፤ መስከረም 25፣ 2017 ዓ.ም፣ ዲላ፡፡
‹‹የሀገር ሽምግልና ባህል ላይ የተጋረጡ ተግዳሮቶችና የመፍትሔ ሃሳቦች፤ በኢትዮጵያ፡፡›› በሚል ርዕስ በስካይ ላይት ሆቴል አዳራሽ፣ በሰላም ሚኒስትር የተዘጋጀ ዲስኩር፣ የካቲት 18፣ 2013 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፡፡
‹‹የፓርቲዎች የምርጫ ምልክት እና አርማ ያለው አንድምታ፤ በኢትዮጵያ›› በሚል ርዕስ በኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል የቀረበ ዲስኩር፤ ታህሳስ 5፣ 2012 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፡፡
‹‹እረኛዬ ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማ ከፖለቲካዊ ባህል አንጻር፤- ትንታኔ›› በሚል ርዕስ በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኀሩይ ወ/ ሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል የተዘጋጀ ዲስኩር፣ ሚያዝያ 29፣ 2014 ዓ.ም፤ አዲስ አበባ፡፡
‹‹የአንድነት ባህላችን›› በሚል ርዕስ በሙሉአለም የባህል ማዕከል በተዘጋጀው የጥበብና የዲስኩር ፕሮግራም ላይ የቀረበ ዲስኩር፤ ታህሳስ 8፣ 2015 ዓ.ም፤ ባህርዳር፡፡
‹‹ማህበራዊ ሚዲያ በወጣቶች የንባብ ባህል ላይ የፈጠረው ተጽዕኖ›› በሚል ርዕስ በብሔራዊ ቤተመጻሕፍትና ቤተመዘክር ቢሮ በሚዘጋጀው የንባብ ሳምንት ላይ የቀረበ ዲስኩር፤ ሰኔ 12፣ 2014 ዓ.ም፤ ባህርዳር፡፡
‹‹የፎክሎር ጽንሰ ሃሳብ ምንነት ላይ የቀረበ›› በሙይዚክ ሜይ ዴይ ኢትዮጵያ በሚዘጋጀው የመጽሐፍ ውይይትን ላይ የቀረበ ዲስኩር፤ ነሐሴ 12፣ 2008 ዓ.ም፤አዲስ አበባ፡፡
‹‹ፎክሎር፣ ምንነቱና የጥናቱ የትኩረት አቅጣጫ›› በተሰኘው መጽሐፌ ላይ የቀረበ፡፡ በEBS TV የብራና ልጆች ፕሮግራም በሚዘጋጀው የመጽሐፍ ውይይትን ላይ የቀረበ ዲስኩር፤ የካቲት 2፣ 2008 ዓ.ም፡፡ አዲስ አበባ፡፡
‹‹የቤተ- መንግስት የግብር ስርዓት ባህል አንድምታ፤ በፍቅር እስከ መቃብር ልብወለድ መነሻነት ላይ የቀረበ›› በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፤ በኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም በተዘጋጀ ውይይት ላይ ቀረበ ዲስኩር፡፡ ግንቦት 9፣ 2010 ዓ.ም፡፡ አዲስ አበባ፡፡
COMMUNITY SERVICES
Certificate award in recognition of professional and intellectual contribution as columnist since septemper,2012 EC to present on TAZA MAGAZINE, a monthly magazine on art, culture, history, heritage and social issues, on the day 10th of December, 2020, Graduate, Research and Community Service Vice Dean, Faculty of Humanities, Bahir Dar University.2020.
Certificate award in recognition of professional contribution as volunteer reviewer of books on culture and related issues and in presenting the reviews to the public on forums organized by Goethe Institute in Addis Ababa, on the day 10th of November, 2018, Graduate, Research and Community Service Vice Dean, Faculty of Humanities, Bahir Dar University.2018.
Certificate award in recognition of professional contribution as volunteer reviewer of books on culture and related issues and in presenting the reviews to the public on forums organized by Goethe Institute in Addis Ababa, on the day 10th of November, 2018, Graduate, Research and Community Service Vice Dean, Faculty of Humanities, Bahir Dar University.2018.
Certificate award in recognition of professional contribution as volunteer guest speaker, book reviewer and analyst on Folklore, Culture and Current National Issues, on the day 12th of November, 2018, Graduate, Research and Community Service vice Dean, Faculty of Humanities, Bahir Dar University.2018
Certificate award in recognition of professional contribution in offering Media briefing to Amhara Television, on the day 12th of November, 2018, Graduate, Research and Community Service Vice Dean, Faculty of Humanities, Bahir Dar University.2018.
Certificate award for Serving as Central Committee Member on the Seventh Nation- Nationalities and Peoples Festival Celebrated at Bahir Dar City, on Hidar, 2005 E.C.
Certificate award on Development of Modular Approach at Bahir Dar University, December, 2011.
ምሳን ለትምህርት የኢትዮጵያ ነዋሪዎች በጎ አድራጎት ድርጅት በምግብ እጦት ምክንያት ትምህርታቸውን ሊያቋርጡ የነበሩ ህጻናትን በት/ቤት ምገባ ፕሮግራም በማዘጋጀት ለሚያደርገው እንቅስቃሴ ላደረኩት የበጎ ፍቃድ የላቀ አገልግሎት የተሰጠ የምስክር ወረቀት፡፡ 2008 ዓ.ም.
ለኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቤተመጽሐፍ
‹‹ፎክሎር፤ ምንነቱና የጥናቱ የትኩረት አቅጣጫ›› መጽሐፍን በስጦታ በማበርከት የተሰጠ የምስክር ወረቀት፡፡ 2007 ዓ.ም
Certificate award for served as ‘Unite leader’ at Asco Senior Secondary School, for 3 Years (from 2008-2010), Addis Ababa. 2010
Certificate award for served as ‘Unite leader’ at Ayer Tena Senior Secondary School, for 1 Year (from 207-2008), Addis Ababa. 2008.
Certificate award for contribution as club member of Anti HIV Club at Ayer Tena Secondary School.2008.
Certificate award for contribution as club member of Mini Media Club at Ayer Tena Secondary School, 2008.
Certificate award for Participation in the Anti- HIV/AIDS movement Club of Bahir Dar University, (from 1995-1998 E.C).2006.
Certificate award for a one year (1997-1998) contribution in Leadership and Student Council at Bahir Dar University.2006.
Certificate award for a three years (from 1996-1998 E.C) Service that I rendered at Bahir Dar University as Public Relation and Communication Officer for the Universities Cultural Center.2006.
Certificate award for contribution as club member and executive committee member of the Environmental Protection Club at Batu Terara High School.2002
ORGANIZING CONFERENCE
Organizing the National Conference on Restoration and Conservation of Ge’ez Manuscripts, Scribing Culture and War Affected Manuscripts in North Gonder and North and South Wollo Zonal Districts. Organized by British Council, Cultural Protection Fund and Bahir Dar University, Bahir Dar University, Ethiopia, on the 29-30th November, 2024.
Organizing the National Conference on Religious Studies, Organized by the Faculty of Humanities, Bahir Dar University, Ethiopia, on the 14th May, 2022.
Organizing the National Conference on 8th Annual Conference on Language, Culture and Communication, Organized by the Faculty of Humanities, Bahir Dar University, Ethiopia, on the 6th April, 2022.
Organizing the National Conference on Adwa Victory, Organized by the Faculty of Humanities, Bahir Dar University, Ethiopia, on the 25th February, 2022.
Organizing the National Conference on 7th Annual Conference on Language, Culture and Communication, Organized by the Faculty of Humanities, Bahir Dar University, Ethiopia, on the 11th and 12th March, 2020.
Organizing, Participating, and Designing the National Conference on the Importance of Culture for Development at Bahir Dar University, on, 5-6th December, 2013.
ORGANIZING TRAINING
Organizing the Training on Manuscript Scribing Culture, Conservation, Tourism Business and Entrepreneurship. For Selected South and North Gonder Zonal Districts Trainers, Small Grant Project funded by British Council, Cultural Protection Fund, Bahir Dar, Ethiopia, on the 08-14th November, 2024.
Organizing the Training on Manuscript Scribing Culture, Conservation, Tourism Business and Entrepreneurship. For Selected South and North Wollo Zonal Districts Trainers, Small Grant Project funded by British Council, Cultural Protection Fund, Bahir Dar, Ethiopia, on the 21-27th November, 2024.
BOOK REVIEWS
‹‹ምንትዋብ ልብወለድ ከፎክሎር አንጻር›› በሚል ርዕስ በሆሄ የመጽሐፍ ንባብ በተዘጋጀ ውይይት፣ በደራሲ ሕይወት ተፈራ በተጻፈው ‹‹ምንትዋብ›› ልብወለድ መጽሐፍ ላይ የቀረበ ዳሰሳ፤ ጥቅምት 2፣ 2013 ዓ.ም፡፡ አዲስ አበባ፡፡ በቨርችዋል የቀረበ፡፡
‹‹ራዕየ ዮሐንስ፤ የዓለም መጨረሻ ከፎክሎር አንጻር›› በሚል ርዕስ በብሔራዊ ትያትር አዳራሽ በምስክር ጌታነው ማስታወቂያ ድርጅት በተዘጋጀና በደራሲ ዳንዔል ክብረት (ዲያቆን) በተጻፈው ‹‹ራዕየ ዮሐንስ፣ የዓለም መጨረሻ›› መጽሐፍ የምረቃ ፕሮግራም ላይ የቀረበ ዳሰሳ፤ ህዳር 20፣ 2010 ዓ.ም፡፡ አዲስ አበባ፡፡
‹‹ምሳሌ ከፎክሎር አንጻር›› በሚል ርዕስ በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኀሩይ ወ/ ሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል የተዘጋጀ፤ በደራሲ እንዳለጌታ ከበደ (ዶ/ር) በተጻፈው ››ምሳሌ›› መጽሐፍ ላይ የቀረበ ዳሰሳ፡፡ ጥር 16፣ 2012 ዓ.ም፡፡ አዲስ አበባ፡፡
‹‹እምቢታ፤- የቃቂ ውርድወት ከፎክሎር አንጻር›› በሚል ርዕስ በናሁ ቴሌቪዥን፤ የፊደል ገበታ ፕሮግራም የተዘጋጀ፤ በደራሲ እንዳለጌታ ከበደ (ዶ/ር) በተጻፈው
››እምቢታ› መጽሐፍ ላይ የቀረበ ዳሰሳ፡፡ ጥር 16፣ 2012 ዓ.ም፡፡ አዲስ አበባ፡፡ 11/02/2016
‹‹የመናፍስት መንደር ከፎክሎር አንጻር›› በሚል ርዕስ በትራኮን ታወር አዳራሽ የተዘጋጀ፤ በደራሲ ታደሰ ፀጋ በተጻፈው ‹‹የመናፍስት መንደር›› መጽሐፍ ላይ የቀረበ ዳሰሳ፡፡ ጥቅምት 26፣ 2009 ዓ.ም፡፡ አዲስ አበባ፡፡
‹‹The Oral Chronicle of the Boorena›› በኦሮሞ ባህል ማዕከል አዳራሽ የተዘጋጀ፤ በቺካጌ ኦባ- ስሚድዝ (ዶ/ር) በተጻፈው ‹‹The Oral Chronicle of the Boorena›› መጽሐፍ የምረቃ ፕሮግራም ላይ የቀረበ ዳሰሳ፡፡ ህዳር 27፣ 2009 ዓ.ም፡፡ አዲስ አበባ፡፡
‹‹ወጥቼ አልወጣሁም›› መጽሐፍ ዳሰሳ››በሙዚይክ ሜይ ዴይ የተዘጋጀ፤ በደራሲ ያሬድ ጥበቡ በተጻፈው መጽሐፍ ላይ የቀረበ፡፡ መስከረም 20፣ 2011 ዓ.ም፡፡ አዲስ አበባ፡፡
‹‹ታሪክን በቅኔ›› መጽሐፍ ዳሰሳ›› በሙዚይክ ሜይ ዴይ የተዘጋጀ፤ በደራሲ በሁሉም አለበል በተጻፈው መጽሐፍ ላይ የቀረበ፡፡ ነሐሴ 14፣ 2009 ዓ.ም፡፡ አዲስ አበባ፡፡
- DIALOGUES and DEBATES
‹‹የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ›› በኦዳ ሾው ፕሮግራም በENN ቴሌቪዥን፣ ህዳር፣ 26፣ 2010 ዓ.ም፡፡
‹‹ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነት›› በኦዳ ሾው ፕሮግራም በENN ቴሌቪዥን፣ ጥር፣ 18፣ 2010 ዓ.ም፡፡
- DOCUMENTARIES
‹‹እንደሙዳ ተጓዥ፣ በአናጂና›› በሀገሬ መልቲ ሚዲያ የተሰራ፣ በጉዞ ኢትዮጵያ ፕሮግራም፣ በNBC-Ethiopia ቴሌቪዥን የቀረበ፣ 2015 ዓ.ም፡፡
‹‹የዋሬ ምሽቶች፣ በድሬ ሼኽ ሁሴን መካነ ቅርስ›› በሀገሬ መልቲ ሚዲያ የተሰራ፣ በጉዞ ኢትዮጵያ ፕሮግራም፣ በNBC-Ethiopia ቴሌቪዥን የቀረበ፣ 2015 ዓ.ም፡፡
BRIEF COMUNICATIONS
‹‹ህዳር ሲታጠን ታሪካዊ ዳራውና ባህላዊ ገጽታው›› በአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን፣ በእልፍኝ ፕሮግራም፣ የቀረበ፣ 2015 ዓ.ም፡፡
‹‹የሼኽ ሁሴን ታሪክና የኢድ አል አድሃ በዓል አከባበር በድሬ ሼኽ ሁሴን መካነ ቅርስ›› የኢድ-አል- አድሃ (አረፋ) በዓል ልዩ ዝግጅት፣ በNBC-Ethiopia ቴሌቪዥን የቀረበ፣ 2015 ዓ.ም፡፡
<<ጳጉሜ እና ባህላዊ ክወናዎች›› በልዩ የአዲስ ዓመት ዋዜማ ፕሮግራም፣ ብስራት ሬዲዮ፣ 2009 ዓ.ም
‹‹የጥምቀት በዓል አከባበር ላለፉት ሀምሳ አመታት፣ በጃን ሜዳ›› በፋና FM 2007 ዓ.ም
‹‹የመከባበር እሴቶች ፍልስፍናዊ መሰረት ›› በባህርዳር ኤፍ.ኤም 97.1፣ 2013 ዓ.ም
REFLECTIONS and VIEWS
‹‹የኢትዮጵያን ችግሮች፣ በኢትዮጵያዊ ማንነት መፍታት፡ በብሔራዊ የምክክር መድረክ ዙሪያ የቀረበ፤ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን፣ በዜና ፕሮግራም ፣ የካቲት 12፣ 2014 ዓ.ም፡፡
‹‹የአርበኝነት ባህላችን እና የሀገር አንድነት እሳቤ›› በዜና ፕሮግራም፣ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን፣ 2015 ዓ.ም፡፡
‹‹የኢትዮጵያ የባህል ፖሊሲ መዘጋጀት አስፈላጊነት››፣ በባህልና ማህበረሰብ ፕሮግራም በጀርመን ድምጽ ሬዲዮ፣ 2010 ዓ.ም፡፡
‹‹የህግ የበላይነት እና ባህላችን››፣ በዜና ፕሮግራም በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን፣ 2011 ዓ.ም፡፡
‹‹የሉሲ ጉዞ ለአገራዊ አንድነት ያለው ፋይዳ›› በዜና ፕሮግራም በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን፣ 2011 ዓ.ም፡፡
‹‹የፎክሎር እሳቤ››፣ በእንግዳችን ፕሮግራም በአማራ ቴሌቪዥን፣ 2008 ዓ.ም፡፡
‹‹ሞት እና የሞት እሳቤ በኢትዮጵያ ብሔረሰቦች››፣ በአብርሆት ፕሮግራም፣ በLTV ቴሌቪዥን፣ 2010 ዓ.ም፡፡
‹‹የባህል ሚና ለአገር ሰላም›› በልዩ ወቅታዊ ውይይት በአሀዱ ሬዲዮ፣ 2012 ዓ.ም፡፡
‹‹ባህላዊ እሴታችን እና በደብረ ማርቆስ ከተማ የኤርትራዊያን ንብረት በሀያ አመቱ መመለስ›› በእንወያይ ፕሮግራም፣ የአማራ ሬዲዮ፣ 2011 ዓ.ም፡፡
‹‹Practicing earliest greeting style to prevent communicable disease, cultivate obedient citizens›› on Culture column, Interview with The Ethiopian Herald, Vol LXXVI no, 261, 2020.
‹‹የደቦ ባህል እና የምርታማነት እሳቤ›› በዜና ፕሮግራም፣ የአማራ ሬዲዮ፣ 2015 ዓ.ም፡፡
‹‹የሕልም እሳቤ በኢትዮጵያ›› በመዝናኛ ፕሮግራም፣ የአዲስ አበባ ሚዲያ ኮርፖሬሽን፣ ሬዲዮ፣ 2015 ዓ.ም፡፡
‹‹የዕድር እሳቤ እና የአሁናዊ ሁኔታ›› በዜና ፕሮግራም፣ የአማራ ሬዲዮ፣ 2015 ዓ.ም
- TRAININGS
Certificate of Completing Training on Research Ethic Review and SOP Preparation, Bahir Dar University, January 17-18, 2024.
- AWARD
የባህር ዳር ዩኒቨርስቲ የአማርኛ ቋንቋ ማበልጸጊያ ተቋም በ2008 ዓ.ም ባዘጋጀው የአጋዥ መማሪያና ማስተማሪያ መጽሐፍት ውድድር በአማርኛ ቋንቋ
‹‹ፎክሎር፤ ምንነቱና የጥናቱ የትኩረት አቅጣጫ›› በሚል ርዕስ የጻፍኩት መጽሐፍ 3ኛ በመውጣቱ የተሰጠ የምስክር ወረቀት፡፡ 2008 ዓ.ም፡፡
- STUDENTS ADVISING and COURSE OFFERING
10.1- PhD, MA and BA STUDENTS ADVISING
Advising 2 PhD, Folklore Studies students at Bahir Dar University, Department of Folklore (Cultural Studies), Bahir Dar University, Ethiopia.
Advised 17 MA, Folklore Studies students at Bahir Dar University, Department of Folklore (Cultural Studies), Bahir Dar University, Ethiopia.
Advised 42 BA, Folklore Studies students at Bahir Dar University, Department of Folklore (Cultural Studies), Bahir Dar University, Ethiopia.
PhD, MA and BA COURSES OFFERING
Offered <<Folklore and Contemporary Issues (Folk7012)>> Course for PhD, Folklore Studies students, at Bahir Dar University, Department of Folklore (Cultural Studies), Bahir Dar University, Ethiopia.
Offered <<Folklore (Folk6011), Performing Arts (Folk6021), Folk Art and Material Culture (Folk6022), Documentation and Archiving Cultural Materials (Folk7041), Graduate Seminar (Folk6044), Courses for MA, Folklore Studies students, at Bahir Dar University, Department of Folklore (Cultural Studies), Bahir Dar University, Ethiopia.
Offered <<Introduction to Folklore (Folk1011),Approaches to Folklore Studies (Folk1012), Folklore and Literature (Folk1022), Critical Thinking and Folklore Texts Analysis (Folk1035), Research methods and report writing (Folk1038), Oral Narrative (Folk2041), Proverb (Folk2053), Performing Folk Arts (Folk2051), Ethnomusicology (Folk2052),Material Culture (Folk2054),Folk Belief and Religion(Folk2061),Ritual and Festivals(Folk2062), , Skills in Cultural Documentation (Folk3091), Archiving and Museology (Folk3092), Folklore and Development (FolkM3101),Applied Folklore (FolkM3102), Folklore Field Methods (FolkM3113), Children Folklore (Folk2013),Courses for BA, Folklore Studies students, at Bahir Dar University, Department of Folklore (Cultural Studies), Bahir Dar University, Ethiopia.