
ስድስተኛው የአማርኛ ቋንቋና የባህል ዘርፎች አገር አቀፍ አውደ ጥናት መካሄድ ጀመረ
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የአማርኛ ቋንቋ ማበልጸጊያ ተቋም (አቋማተ) ስድስተኛው የአማርኛ ቋንቋና የባህል ዘርፎች አገር አቀፍ አውደ ጥናት በዋናው ግቢ አዳራሽ ከሚያዝያ 16-17/2010 ዓ/ም ድረስ ያካሂዳል።

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የአማርኛ ቋንቋ ማበልጸጊያ ተቋም (አቋማተ) ስድስተኛው የአማርኛ ቋንቋና የባህል ዘርፎች አገር አቀፍ አውደ ጥናት በዋናው ግቢ አዳራሽ ከሚያዝያ 16-17/2010 ዓ/ም ድረስ ያካሂዳል።
Bahir Dar University
P.O. Box 79, Tel: +251 583 20 9653/ +251 583 20 6059
Fax: +251 583 20 60 94
Bahir Dar, Ethiopia
Email: bduinfo@bdu.edu.et