ማስታወቂያ
በባህር ዳር ዩንቨርሲቲ የማህበራዊ ሳይንስ ፋካሊቲ በሚከተሉት የትምህርት ዘርፎች ማለትም፤
· ፖለቲካል ሳይንስ
· ታሪክ
· ጅኦግራፊ
በ2012 ዓ.ም የሶስተኛ ድግሪ ለመማር የተመዘገባችሁ አዲስ አመልካቾች የመግቢያ ፈተና የሚሰጠው ሰኞ ነሐሴ 20/2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ለበለጠ መረጃ የፕሮግራም ሃላፊወችን ማነጋገር የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የሶሻል ሳይንስ ፋካሊቲ ዲን ጽ/ቤት
Date:
Thu, 08/22/2019
Place:
Bahir Dar University