የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የሶሻል ሳይንስ ፋኩሊቲ በ2011 ዓ.ም በክረምት መርሃ ግብር ለግል አመልካቾች በ2ኛ ዲግሪ የሚሠጡ የትምህርት መስኮች የምዝገባ ጊዜ ከሚያዚያ 30/2011 እስከ ግንቦት 30/2011 ዓ.ም መሆኑን እያሳወቀ የመመዝገቢ ቦታ ሶሻል ሳይንስ ፋኩሊቲ ሬጅስትራር/ ለዝርዝር መረጃ http://bdu.edu.et/registrar/content/ ይመልከቱ፡፡
1. Social Anthropology
2. Social Work
3. Civics and Ethical Studies
4. Peace and Conflict Studies
5. Political Science
6. Geography & Environmental Studies
7. Population Studies
8. Gender and Development Studies
9. Heritage and Museum Studies
10. History