አንድ መቶ ሀያ ሶስተኛው የአድዋ የድል በዓል “አባቶቻችን ጠላትን ድል እንዳደረጉ ድንቁርና በእውቀት እናሸንፍ” በሚል መሪ ሃሳብ በባህር ዳር ዩንቨርሲቲ የታሪክና ቅርስ አስተዳደር ት/ክፍል አስተባባሪነት ነገ ማለትም የካቲት 23/2011 ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ ይከበራል፡፡ Date: Sat, 03/02/2019Image: Place: Bahir Dar University