የቢዝነስ ፈጠራ ኃሳብ ውድድር ተካሄደ

አለም አቀፍ የኢንትረፕርነርሽፕ ሳምንትን ምክንያት በማድረግ የተሻለ የፈጠራ ኃሳብ ያላቸውን ተማሪዎች ድጋፍ ለማድረግ የፈጠራ ኃሳብ ውድድር ተካሄደ፡፡
በወጣው ማስታዎቂያ መሰረት 48 የሚሆኑ ፕሮጀክቶች በተማሪዎች ለማዕከሉ የቀረቡ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ የተሻሉ የተባሉ 11 ፕሮጀክቶች ለውድድር ቀርበው ሕዳር 6/2010 ዓ.ም በዘርፉ ባለሙያ በሆኑ ዳኞች ከተገመገሙ በኋላ ሶስቱ ለድጋፍ ተመርጠዋል፡፡የተመረጡትም፡-
1. Smart Assistant Stick for visually impaired persons by; Yinebe Tamiru
2. Production of Building and Construction Materials from Waste Plastics by; Ayalew Emiru
3. Fixed Water Sprinkler irrigation System by; Ayalachew Dessie,Baye Mekonnen and Bereket Assefa