Postgraduates

Admission Requirements for Posgraduate Programs

Programs and Admission Requirement For Extension and Summer Postgraduate Programs

ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2006 ዓ.ም በማታና በክረምት መርሃ ግብሮች በተለያዩ ኮሌጆችና ፋኩልቲዎች ማለትም፡-

1.በቴከኖሎጂ ኢንስቲቲዩት

2.በሳይንስ ኮሌጅ

3.በህከምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ

4.በስፖርት አካዳሚ

5.በሶሻል ሳይንስ ፋኩልቲ

6.በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ

7.በሂዩማኒቲስ ፋኩልቲ

8.በት/ትና ሥነ ባህሪይ ፋኩልቲ

9.በግብርናና አካባቢ ሳይንስ ኮሌጅ

10.በመሬት አስተዳደር ኢንስቲቲዩት እና

11.በህግ ት/ቤት

አዲስ ተማሪዎችን በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም የመግቢያ መስፈርቱን የምታሟሉና መማር የምትፈልጉ ዝርዝር ኘሮግራሞችን በዩኒቨርሲቲው ድረ ገጽ www.bdu.edu.et በመጠቀም አይታችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

 

የመግቢያ መስፈርት፡-

  1. ·ምህርት ሚኒስቴር የመግቢያ መስፈርት መሠረት፤

 

ማሣሠቢያ፡-

  1. ·ኦርጂናል የትምህርት ማስረጃና ሁለት ፎቶ ኮፒ፤
  2. ·ሁለት ጉርድ ፎቶ ግራፍ /3x4/
  3. ·ኦፊሻል ትራንስክርቢት ቀድሞ ከምዝገባ በፊት መድረስ አለበት፤
  4. ·የፈተና ጊዜ በውስጥ ማስታዎቂያ ይገለፃል፡፡                         

                               ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት